መስከረም 10/01/02015 ዓ. ም ግንባር ላይ እየተዋደቀ ለሚገኘው የሀገር መከላከያ ሰራዊት የሳይንስና ኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ቢሮ የመንግስት ሰራተኞችና አመራሮች የደረቅና ሰንባች ምግቦችን አዘጋጅተዋል።
በስንቅ ዝግጅቱ ወቅት ሰራተኞቹ የሀገሪቱ ሉኣላዊነት ተከብሮ አስተማማኝ ሰላም እስከሚሰፍን ድረስ የሚጠበቅባቸውን ሁሉ እንደሚወጡ አረጋግጠዋል ።
Copyrights 2020. . All Rights Reserved.
Developed by SNNPRS-SCIENCE AND INFORMATION TECHNOLOGY BUREAU