የድጋፉ ዓላማ የቴክኖሎጂ ተደራሽነትና ተጠቃሚነትን በማስፋት የቪድዮ ኮንፈረንስ አገልግሎቶች ሳይቆራረጡ የምስልና የድምጽ ጥራት ባለው መንገድ እንዲተገበሩና ዞኖች መዋቅሮቻቸውን ጊዜ፣ ወጪ እና ጉልበትን በቆጠበ መልኩ ምልልስ በማስቀረት መደገፍ እንዲችሉ ለማስቻል መሆኑን የቢሮው ዋና ኃላፊ አቶ ገብሬ ጋጌ ገልጸዋል፡፡
Copyrights 2020. . All Rights Reserved.
Developed by SNNPRS-SCIENCE AND INFORMATION TECHNOLOGY BUREAU