በመድረኩ የክልል ሴክተር ቢሮ ኃላፊዎች ፣የዞንና የልዩ ወረዳ የተቋሙ መምሪያ ኃላፊዎች እና ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች የተገኙ ሲሆን በተያዘው መርሃ-ግብር መሰረት የተቋሙ የመጀመሪያ ስድስት ወራት አፈጻጸም ቀርቦ ውይይት እየተደረገበት ይገኛል፡፡
Copyrights 2020. . All Rights Reserved.
Developed by SNNPRS-SCIENCE AND INFORMATION TECHNOLOGY BUREAU